7ኛ ሀገራዊ ምርጫ ነፃ፣ ፍትሃዊና ተዓማኒ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሚና የላቀ እንደሆነ ተገለፀ።
ላስካ፡ ሚያዝያ 30/2018 ዓ.ም የሠላም፣ የሰብዓዊ መብቶችና የዕድገት ማዕከል ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በመተባበር በደቡብ ክልል ፍትህ ቢሮ አስተባባሪነት በባስኬቶ ዞን ላስካ ከተማ የመራጮች ትምህርት ስልጠና ከተለያዩ ሲቪል…[...]
Read More
ላስካ፡ ሚያዝያ 30/2018 ዓ.ም የሠላም፣ የሰብዓዊ መብቶችና የዕድገት ማዕከል ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በመተባበር በደቡብ ክልል ፍትህ ቢሮ አስተባባሪነት በባስኬቶ ዞን ላስካ ከተማ የመራጮች ትምህርት ስልጠና ከተለያዩ ሲቪል…[...]
Read More
ወላይታ ሶዶ፣ ግንቦት 06/2018 ዓ.ም የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሉቀን ታደሰ በመድረኩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፣ "ምርጫ የዲሞክራሲ መገለጫ እንደመሆኑ፣ ይህ ሂደት በስኬት እንዲጠናቀቅ የፍትህ አካላት የሕግ የበላይነትን…[...]
Read More
(ሚያዚያ 2/2018፣ሳውላ ፣ ፍትህ ቢሮ)የደቡብ ኢትዮጲያ ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሉቀን ታደሰ ይህን አስመልክተው ማብራርያ የሰጡ ሲሆን የደቡብ ኢትዮጲያ ክልል ፍትህ ቢሮ በክልሉ የይቅርታ አሰጣጥ ህግን መስፈርት በማድረግ በክልሉ…[...]
Read More
************************************** የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፍትህ ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት 3ኛ ሩብ ዓመት (9 ወራት) የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱን የገመገመ ሲሆን፣ በህግ የተጣለበትን ተልዕኮ በማስፈፀም አስፈላጊ ውጤቶች መመዝገቡን ገልጿል። ቢሮው የህግ የበላይነትን…[...]
Read More
የኧሌ ዞን ፍትህ መምሪያ ህገ-ወጥ የሰዎች ፍልሰትና በሰዉ የመነገድ ተግባር ለመቆጣጠር የፍልሰት ትብብር ጥምረት አቋቁሟል፦ #ኮላንጎ:- መጋቢት 10/2018 ዓ/ም #(ኧዞመኮ_AZC) የኧሌ ዞን ፍትህ መምሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በህገ-ወጥ መንገድ…[...]
Read More
መጋቢት 2/2018ዓ/ም(ደኦመኮአ) የደቡብ ኦሞ ዞን ፍትህ መምሪያ"ተዓማኒ የፍትህ ስርዓትን ለማረጋገጥ የበኩላችንን እንወጣ" በሚል መሪ ቃል የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የመምሪያዉ የዕቅድ አፈፃፀም እና የስራ መዋቅር ግምገማ ሴክቶሪያል ጉባኤ መድረክ…[...]
Read More
ከብልሹ አሰራርና ከአድሎ የፀዳ የፍትህ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ። ላስካ፡ የካቲት 24/2018 ዓ.ም የባስኬቶ ዞን ፍትህ መምሪያ 2018 ዓ.ም የመጀመሪያውን ሴክቶሪያል ጉባኤ አካሂዷል። የፍትህ ተቋማት…[...]
Read More
የፍትህ ተደራሽነትን በማረጋገጥ የሕዝቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ በላስካ ዙሪያ ወረዳ ሰፊ ሥራ እየተሰራ ይገኛል። ላስካ፦የካቲት 25/2018 ዓ.ም(ዙሪያ ወረዳ ኮሙኒኬሽን) ⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️…[...]
Read More
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፍትህ ቢሮ በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች መረጃ አያያዝና ሪፖርት አቀራረብ ዙሪያ ለክልልና ለሥር መዋቅር ዓቃቢያነ ህግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል። ወላይታ ሶዶ፣ የካቲት 14/2018 ዓ.ም…[...]
Read More
አዳማ ፤የካቲት 17/2018 (ኢዜአ)፡-የፍትህ ትራንስፎርሜሽን በመተግበር ለህብረተሰቡ ቀልጣፋና ጥራት ያለው አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ። በሀገር አቀፍ ደረጃ የፍትህ ተቋማትን ሪፎርም በማድረግ ቀልጣፋና ጥራት ያለው አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ…[...]
Read More