March 13, 2026

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የደቡብ ኦሞ ዞን ፍትህ መምሪያ ሴክቶሪያል ጉባኤ እያካሄደ ነዉ

መጋቢት 2/2018ዓ/ም(ደኦመኮአ) የደቡብ ኦሞ ዞን ፍትህ መምሪያ"ተዓማኒ የፍትህ ስርዓትን ለማረጋገጥ የበኩላችንን እንወጣ" በሚል መሪ ቃል የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የመምሪያዉ የዕቅድ አፈፃፀም እና የስራ መዋቅር ግምገማ ሴክቶሪያል ጉባኤ መድረክ…[...]

Read More
March 8, 2026

‎ከብልሹ አሰራርና ከአድሎ የፀዳ የፍትህ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ

‎ከብልሹ አሰራርና ከአድሎ የፀዳ የፍትህ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ። ‎ ‎ላስካ፡ የካቲት 24/2018 ዓ.ም ‎ ‎የባስኬቶ ዞን ፍትህ መምሪያ 2018 ዓ.ም የመጀመሪያውን ሴክቶሪያል ጉባኤ አካሂዷል። ‎ ‎የፍትህ ተቋማት…[...]

Read More
March 8, 2026

‎የፍትህ ተደራሽነትን በማረጋገጥ የሕዝቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ በላስካ ዙሪያ ወረዳ ሰፊ ሥራ እየተሰራ ይገኛል

‎የፍትህ ተደራሽነትን በማረጋገጥ የሕዝቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ በላስካ ዙሪያ ወረዳ ሰፊ ሥራ እየተሰራ ይገኛል። ‎ ‎ላስካ፦የካቲት 25/2018 ዓ.ም(ዙሪያ ወረዳ ኮሙኒኬሽን) ‎ ‎⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️ ⚖️…[...]

Read More
March 8, 2026

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፍትህ ቢሮ በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች መረጃ አያያዝና ሪፖርት አቀራረብ ዙሪያ ለክልልና ለሥር መዋቅር ዓቃቢያነ ህግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፍትህ ቢሮ በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች መረጃ አያያዝና ሪፖርት አቀራረብ ዙሪያ ለክልልና ለሥር መዋቅር ዓቃቢያነ ህግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል። ወላይታ ሶዶ፣ የካቲት 14/2018 ዓ.ም…[...]

Read More
March 8, 2026

ቀልጣፋና ጥራት ያለው አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ  ነው

አዳማ ፤የካቲት 17/2018 (ኢዜአ)፡-የፍትህ ትራንስፎርሜሽን በመተግበር ለህብረተሰቡ ቀልጣፋና ጥራት ያለው አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ። በሀገር አቀፍ ደረጃ የፍትህ ተቋማትን ሪፎርም በማድረግ ቀልጣፋና ጥራት ያለው አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ…[...]

Read More
March 8, 2026

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፍትህ ቢሮ የዐቃቢያነ ህግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ 6ኛ ዙር 4ኛ መደበኛ ጉባዔውን በታሪካዊ የ130ኛ የአድዋ መታሰቢያ ቀን ላይ አካሄደ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፍትህ ቢሮ የዐቃቢያነ ህግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ 6ኛ ዙር 4ኛ መደበኛ ጉባዔውን በታሪካዊ የ130ኛ የአድዋ መታሰቢያ ቀን ላይ አካሄደ። የካቲት 23/2018 ዓ.ም ****************************************** በጉባዔው መክፈቻ ንግግር  ላይ…[...]

Read More
March 8, 2026

የዜጎችን ሰብዓዊ መብት አጠባበቅ ውጤታማነት ማረጋገጥ እንዲቻል የባለድርሻ አካላት ጋር ቅንጂታዊ አሰራርን ማጠናከር ይጠብቃል ተባለ፦ ክቡር አቶ ዱንጋ ናኩዋ

የዜጎችን ሰብዓዊ መብት አጠባበቅ ውጤታማነት ማረጋገጥ እንዲቻል የባለድርሻ አካላት ጋር ቅንጂታዊ አሰራርን ማጠናከር ይጠብቃል ተባለ፦ ክቡር አቶ ዱንጋ ናኩዋ። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ማረሚያ ፖሊስ ኮሚሽ ከባለድርሻ አካላት ጋር የ2018 በጀት…[...]

Read More
March 8, 2026

የኢፌዴሪ ፍትህ ሚኒስቴር ልዑክ ቡድን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፍትህ ቢሮ የስድስት ወር የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም በአርባምንጭ ከተማ  ገመገመ

የኢፌዴሪ ፍትህ ሚኒስቴር ልዑክ ቡድን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፍትህ ቢሮ የስድስት ወር የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም በአርባምንጭ ከተማ  ገመገመ። 07/06/2018 ዓ.ም (አርባምንጭ) **************************************, በፍትህ ሚኒስቴር የመንግስት ሕግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ…[...]

Read More
February 14, 2026

የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ስራዎች በትኩረት እየተፈጸሙ መሆናቸው ተገለጸ

የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ስራዎች በትኩረት እየተፈጸሙ መሆናቸው ተገለጸ። 29/05/2018 ዓ.ም (አርባ ምንጭ) ******************************************** የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፍትህ ቢሮ የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ስራዎች ያሉበትን የአፈፃፀም ደረጃ በአርባ ምንጭ ከተማ ገምግሟል። በመድረኩ የክልሉ ፍትህ…[...]

Read More
February 14, 2026

የጎፋ ዞን ፍትህ መምሪያ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወር ተግባር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ አካሄደ

የጎፋ ዞን ፍትህ መምሪያ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወር ተግባር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ አካሄደ። ሣውላ፦ጥር 27/2018 ዓ/ም የጎፋ ዞን ፍትህ መምሪያ የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ መንፈቀ ዓመት 6 ወራት የዕቅድ…[...]

Read More